Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 10:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 እነ​ዚህ ጥበ​ብን የተ​ላ​ለፉ ናቸ​ውና ደግ ነገ​ርን ባለ​ማ​ወቅ የደ​ረ​ሰ​ባ​ቸ​ውን መዓት በማ​ወቅ እንደ እነ​ዚያ የጠፉ ብቻ አይ​ደ​ለም። ነገር ግን የበ​ደ​ሉ​ትን በደል መሰ​ወር እን​ዳ​ል​ተ​ቻ​ላ​ቸው መጠን ለስ​ን​ፍ​ና​ቸው መታ​ሰ​ቢ​ያን በዚህ ዓለም ተዉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 የጥበብን መንገድ ባለመሻት፥ ጥሩውን ለማወቅ ካለመቻላቸው በላይ የስሕተታቸውን መታሰቢያ ጥለው አልፈዋል፤ በዚህም ገበናቸውን ሁሉም ያየዋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 10:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች