Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 9:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

2 “አንተ ወን​ድሜ አዛ​ርያ ሆይ፥ ሁለት ብላ​ቴ​ኖ​ች​ንና ግመ​ሎ​ችን ይዘህ የሜ​ዶን ክፍል ወደ​ም​ት​ሆን ወደ ራጊስ ወደ ገባ​ኤል ቤት ሂድ፤ የብ​ሩ​ንም መክ​ሊት አምጣ። እር​ሱ​ንም ወደ ሰርጉ በዓል ጥራው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

2 “ወንድሜ አዛርያ አራት አገልጋዮችና ሁለት ግመሎችን ይዘህ ወደ ራጌስ ከተማ ተጓዝ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 9:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች