Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 አንተ አባ​ታ​ችን አዳ​ምን ፈጠ​ር​ኸው፤ ትረ​ዳ​ውና ታሳ​ር​ፈ​ውም ዘንድ ሔዋ​ንን ሰጠ​ኸው፤ ከእ​ነ​ዚ​ያም የሰው ዘር ተወ​ለደ፤ አን​ተም አልህ፦ ‘ሰው ብቻ​ውን ይኖር ዘንድ መል​ካም አይ​ደ​ለ​ምና የሚ​ረ​ዳ​ውን እን​ፍ​ጠ​ር​ለት።’

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 አዳምን የፈጠርህ አንተ ነህ፥ ረዳትና አጋዥ እንድትሆነው ሚስቱን ሔዋንን የፈጠርህለት አንተ ነህ፤ የሰው ዘር ሁሉ የተወለደው ከሁለቱ ነው። ‘ሰው ብቻውን መሆኑ መልካም አይደለም፥ እሱን የምትመስል ረዳት እንፈጠርለት’ ያልህ አንተ ነህ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:6
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች