Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 አንተ ቡሩክ ነህ፤ ሁለ​ቱን ብቸ​ኞች ይቅር ብለ​ሃ​ቸ​ዋ​ልና፥ ዘመ​ና​ቸ​ውን በደ​ኅ​ን​ነ​ትና በደ​ስታ፥ በቸ​ር​ነ​ትህ ይፈ​ጽሙ ዘንድ አቤቱ በጎ​ነ​ትን አድ​ር​ገ​ህ​ላ​ቸ​ዋ​ልና።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 ለወላጆቻቸው አንድ የሆኑትን ልጆች ስለራራህላቸው አንተ ብሩክ ነህ። አሁንም ጌታ ሆይ ምሕረትህንና ጥበቃህን ስጣቸው፤ ሕይወታቸውን በደስታና በምሕረት እንዲመሩ አድርጋቸው።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:17
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች