Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 5:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 እር​ሱም፥ “ሂድ፤ አት​ቈይ” አለው፤ ለአ​ባ​ቱም፥ “ከእኔ ጋር የሚ​ሄድ እነሆ አገ​ኘሁ” አለው። እር​ሱም፥ “ከማን ወገን እንደ ሆነ፥ ካን​ተም ጋራ ለመ​ሄድ የታ​መነ እንደ ሆነ ዐውቅ ዘንድ ወደ እኔ ጥራው” አለው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 እርሱም “መልካም፥ እጠብቅሃለሁ፤ ግን እንዳትቆይ” አለው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 5:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች