Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 5:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ጦቢ​ትም አለው፥ “አንተ ወን​ድሜ ደኅና ነህን? ወገ​ን​ህ​ንና ሀገ​ር​ህን ዐውቅ ዘንድ መር​ም​ሬ​አ​ለ​ሁና አት​ን​ቀ​ፈኝ፤ ነገር ግን አንተ በእ​ው​ነቱ ከደ​ግና ከተ​ባ​ረከ ወገን ነህ፤ እኔም የታ​ላቁ የሴ​ም​ዩን ልጆች አና​ን​ያ​ንና ኢታ​ያ​ንን ዐው​ቃ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ እን​ሰ​ግድ ዘንድ ከእ​ነ​ርሱ ጋር አብ​ረን ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ሄደን ነበር፤ በኵ​ራ​ቱ​ንና የእ​ህ​ላ​ች​ንን ዐሥ​ራት ወስ​ደን ነበር፤ ነገር ግን በአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን በደል አል​በ​ደ​ል​ንም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 እርሱም “ስሜ አዛርያ ነው፥ ከዘመዶችህ አንዱ የሆነው የታላቁ አናንያ ልጅ ነኝ” አለው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 5:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች