Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 አሁ​ንም ልጄ ሆይ፥ ባል​ን​ጀ​ራ​ህን ውደድ፤ በባ​ል​ን​ጀ​ራህ፥ በወ​ገ​ኖ​ችህ ወን​ዶች ልጆ​ችና በወ​ገ​ኖ​ችህ ሴቶች ልጆች ልብ​ህን አታ​ስ​ታ​ብይ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ወገን ሚስት አግባ። ትዕ​ቢት ባለ​ች​በት ዘንድ ውር​ደት አለ​ችና፥ ብዙ ሁከ​ትም አለና፤ ስን​ፍ​ናም ባለ​ች​በት ዘንድ ችግር አለች፤ ታላቅ ድህ​ነ​ትም አለ፤ ስን​ፍና የረ​ኃብ እናት ናትና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 አንተም ልጄ ሆይ ወንድሞችህን ውደድ፥ በወንድሞችህ፥ በሕዝብህ ልጆች ላይ አትታበይ፥ ከእነሱ መካከል ሚስት ምረጥ፤ ትዕቢት ጥፋትና ትልቅ ጭንቀት ያመጣልና፥ ስንፍናም ውድቀትንና ድህነትን ያመጣልና፥ የረኃብ እናት ስንፍና ናትና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች