Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ዳግ​መ​ኛም እግ​ዝ​አ​ብ​ሔር ይቅር ብሎ ወደ ሀገ​ራ​ቸው ይመ​ል​ሳ​ቸ​ዋል፤ ማደ​ሪ​ያው ቤተ መቅ​ደ​ስ​ንም ይሠ​ራሉ፤ የዘ​መኑ ቍጥር እስ​ከ​ሚ​ፈ​ጸም ነው እንጂ እንደ ቀድ​ሞው አይ​ደ​ለም፤ ከዚ​ህም በኋላ ከተ​ማ​ረ​ኩ​በት ይመ​ለ​ሳሉ፤ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ም​ንም በክ​ብር ይሠ​ሯ​ታል፤ በእ​ር​ሷም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት እስከ ልጅ ልጅ ዘመን ድረስ በዕ​ብነ በረድ ይሠ​ራሉ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር እንደገና ይራራላቸዋል፥ ወደ እስራኤል ምድርም ይመልሳቸዋል፤ እንደ በፊቱ ቆንጆ ባይሆንም ዘመኑ እስኪፈጸም ድረስ ቤቱን እንደገና ያንጻሉ፥ ከዚህ በኋላ ግን ሁሉም ከምርኮ ተመለሰው ይመጣሉ፥ ኢየሩሳሌምን ከነሙሉ ክብርዋ እንደገና ያንጽዋታል። የእግዚአብሔርም ቤት የእስራኤል ነቢያት እንደ ተነበዩት በውስጧ እንደገና ይታነጻል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽ​ሐፈ ጦቢት 14:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች