ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ጦቢት 12:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ያን ጊዜም ተነሥቶ ሄደ፤ ከዚያ በኋላም አላዩትም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ከዚያም በኋላ ተነሱ፥ ሊያዩትም አልቻሉም። እግዚአብሔርን በዝማሬ አመሰገኑ፥ ታላላቅ ነገሮችን ስላደረገላቸውና የእግዚአብሔር መልአክ ስለታያቸው አመሰገኑት። ምዕራፉን ተመልከት |