ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 7:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 በእነርሱም ምክንያት እንደ ተወለድህ ዐስብ፤ ስላደረጉልህስ ፋንታ ምን ታደርግላቸዋለህ? ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 አንተን የወለዱህ መሆናቸውን አትርሳ፤ ላንተ ያደረጉልህን እንዴት አድርገህ ትመልስላቸዋለህ? ምዕራፉን ተመልከት |