ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 49:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ጠላቶቹንም በመዓት ዐሰባቸው፥ የጻድቃንንም ጎዳናቸውን በመልካም አቀና። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ዶፍ የወረደባቸውን የጠላት ወታደሮች በመጥቀሱ ትክክለኛውን መንገድ የተከተሉትን ጠቅሟልና። ምዕራፉን ተመልከት |