ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 49:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ኀይላቸውን ለሌላ ሰጥተዋልና፥ ክብራቸውንም ለሌላ ሕዝብ ሰጥተዋልና። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ሥልጣናቸውን ለሌሎች፥ ክብራቸውንም ለውጭ፥ መንግሥታት አሳልፈው ሰጥተዋልና። ምዕራፉን ተመልከት |