ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 48:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 የሚያውቁህና በፍቅርህ ያጌጡ ሰዎች ብፁዓን ናቸው፥ እኛም ስለ አንተ በሕይወት እንኖራለን። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 አንተን የሚያዩ፥ በፍቅር ያቀላፉ፥ የተባረኩ ናቸው፤ እኛም በእርግጥ ሕይወት ይኖረናልና። ምዕራፉን ተመልከት |