ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 4:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 በብዙ ሰዎች ዘንድ እንድትወደድ ሁን፤ በዳኞች ዘንድ አገልግል፤ ራስህንም ከፍ ከፍ አታድርግ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 በማኀበር የተወደድህ ሁን፤ በትልቅ ሰው ፊት ራስህን ዝቅ አድርግ። ምዕራፉን ተመልከት |