Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 4:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 ከእ​ርሱ ጋር ትሄድ ዘንድ ትቀ​ድ​ማ​ለች፤ ፈጽ​ማም ታስ​ፈ​ራ​ዋ​ለች፥ ሰው​ነ​ቱን እስ​ክ​ታ​ስ​ገ​ዛና በተ​ግ​ሣ​ጽዋ እስ​ክ​ት​ፈ​ት​ነው ድረስ፥ ትገ​ር​ፈ​ዋ​ለች ታስ​ተ​ም​ረ​ዋ​ለ​ችም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 በመጀመሪያ በጠመዝማዛ መንገዶች ትወስደዋለች፤ ፍርሃትንና ድንጋጤን ታመጣበታለች፤ እስክታምነው ድረስ በሥርዓቷ ታጠናዋለች፤ በመከራም ትፈትነዋለች።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 4:17
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች