ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 37:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 የሰው ልቡና ከሰባት ጠባቂዎች ይልቅ የሚደርስበትን ነገር ፈጽማ ታስታውቀዋለችና። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ማማ ላይ ከሚቆሙ ሰባት ቃፊሮች ይልቅ፥ ነፍስህ ግልጽ የሆነ ማስጠንቀቂያ ትሰጥሃለችና። ምዕራፉን ተመልከት |