ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 35:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ለመረመረህ ሰው ሁሉ ቃልህን አትናገር፤ እንዳገኘህም አትራቀቅ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 በእግዚአብሔር ፊት ባዶ እጅህን አትቅረብ፤ እነኚህ ሁሉ ትእዛዛቱ ናቸውና። ምዕራፉን ተመልከት |