ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 34:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 መጠጥ ብዙ ሰዎችን አስትዋቸዋልና፥ ወይን በጠጣህ ጊዜ አትታበይ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 አንደኛው ሲጸልይ ሌላኛው ቢራገም፥ ጌታ የሚያደምጠው የትኛውን ነው? ምዕራፉን ተመልከት |