Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 34:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 ልጄ ሆይ አድ​ም​ጠኝ፤ ምክ​ሬ​ንም አት​ናቅ፤ ኋላ ነገ​ሬን ታገ​ኘ​ዋ​ለህ፤ ምንም እን​ዳ​ታጣ በም​ት​ሠ​ራው ሥራ ሁሉ ደካማ አት​ሁን።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 የሰውን መተዳደሪያ መንጠቅ ያው መግደል ነው፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 34:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች