ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 34:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 የሚጠራጠሩትን ማሰብ በእንጉልቻ እንቅልፍን ያስረሳል፤ ከባድ ሕማምም ያተጋል፥ እንቅልፍንም ያሳጣል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ሕልሞችን ማመን ጥላን እንደ መጨበጥና ነፋስን እንደማባረር ነው። ምዕራፉን ተመልከት |