ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 34:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ባልንጀራህ የጋበዘህን ዕወቅ፤ ያቀረበልህንም ሁሉ ተረዳ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው ነፍስ ትደሰት፤ የሚተማመነው በማነው? ረዳቱስ ማነው? ምዕራፉን ተመልከት |