ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 31:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ሕልም ከዚህ ወደዚህ ይሄዳል፤ በየምሳሌውም የእየራሱን ያሳያል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ሀብትም ሁልጊዜ ይደክማል፤ ገንዘብ ያከማቻል፤ ሲያርፍም በምቾት ይንደላቀቃል። ምዕራፉን ተመልከት |