ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 31:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 የምንደኛውን ደመወዝ የቀማ ሰው፥ ደሙን ማፍሰሱ ነው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 በመጠኑ ከተጠጣ የወይን ጠጅ ሕይወት ነው። ሕይወት ያለ ወይን ጠጅ ትርጉሙ ምንድነው? የተፈጠረውም ሰዎችን ለማስደሰት ነው። ምዕራፉን ተመልከት |