ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 31:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ሰውነትህን ያገናታል፤ ዓይኖችህንም ያበራቸዋል፤ ይፈውሳል፤ ደኅንነትንም ይሰጣል፤ በረከትንም ያጠግባል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 የተመጠነ ምግብ ጥሩ እንቅልፍ ይሰጣል፤ ንቁና ደስተኛም ያደርጋል፤ የአጋቦስ ትርፉ እንቅልፍ ማጣት፥ የሆድ ሕመምና የምግብ አለመፈጨት ነው። ምዕራፉን ተመልከት |