ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 30:38 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)38 የሚችለውን ያህል ሥራውን ስጠው፤ ባይታዘዝ ግን እግር ብረቱን አጽናበት፤ ነገር ግን ሥጋዊውን ሁሉ አትመነው። ያለ ምክርም የምትሠራው ሥራ አይኑር፤ ምዕራፉን ተመልከት |