ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 30:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ሰውነትህ ጤነኛ ይሁን፤ ሆድህም የተከፈተ ይሁን፤ ይህም ከባለጸግነት ሁሉ ይሻላል። ከባለጸግነትና ከገንዘብም ሁሉ የሰውነት ጤንነት ይሻላል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ከወርቅ ይልቅ ጤናና ብርታት፥ ከብዙ ሃብታም ጠንካራ አካል ይመረጣል። ምዕራፉን ተመልከት |