ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 3:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 ክፉ ልቡና በመከራ ይገረፋል፤ ኀጢአተኛ ሰውም በኀጢአቱ ላይ ኀጢአትን ይጨምራል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ያለ ዐይን ብሌን ብርሃን አይኖርም፤ ያለ እውቀትም ጥበብ የለም። ምዕራፉን ተመልከት |