ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 3:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 የአባት በረከት የልጅን ቤት ያጸናልና፥ የእናት ርግማን ግን መሠረትን ይነቅላል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 በአባትህ ውርደት አትኩራ፤ የአባትህ ውርደት ላንተ ክብር አይደለም። ምዕራፉን ተመልከት |