ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 29:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 በሌላ ሰው ገንዘብ በባዕድ ቤት ፈጽመህ ደስ ከሚልህ፥ በራስህ ጎጆ ብትቸገር ይሻልሃል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 በሌላ ሰው ቤት ደልቶህ ከመኖር፥ በደሳሳ ጐጆህ ውስጥ ሕይወትህን መምራት ይሻላል። ምዕራፉን ተመልከት |