Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 28:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 በእ​ን​ጨቱ ልክ የእ​ሳቱ ነዲድ ይበ​ዛል፤ በክ​ር​ክ​ሩም ብዛት መጠን ጠቡ ይበ​ዛል፤ የሰው ኀይሉ በቁ​መቱ መጠን ነው፤ በባ​ለ​ጸ​ግ​ነ​ቱም ብዛት መጠን ቍጣ​ውን ያበ​ዛ​ታል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 እንደ ማገዶው ብዛት እሳቱ ይነዳል፤ የፀቡም ስፋት ከቁጣው መጠን ጋር ሲተያይ እንዲሁ ነው። የሰው ንዴቱ እንደ ጥንካሬው፥ የቁጣውም መጦፍ እንደ ሃብቱ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 28:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች