ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 27:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ወፍ ከዘመዱ ጋር ይኖራል፤ ጽድቅም በሚሠሯት ሰዎች ዘንድ ትኖራለች። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ወፎች ከመሰሎቻቸው ጋር ይኖራሉ፤ እውነት ወደሚሿት ሰዎች ትመጣለች። ምዕራፉን ተመልከት |