Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 27:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 ለዐ​ይ​ንህ ግን ከን​ፈ​ሩን ይመ​ጥ​ጥ​ል​ሃል፤ በተ​ና​ገ​ር​ኸ​ውም ሁሉ ያመ​ሰ​ግ​ን​ሃል፤ ኋላ ግን በቃሉ ይወ​ነ​ጅ​ል​ሃል፤ በተ​ና​ገ​ር​ኸው ቃል​ህም ያጠ​ም​ድ​ሃል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 በፊትህ ንግግሩ አንደ ማር ይጣፋጣል፤ ያንተንም በአድናቆት ያዳምጣል። ከኋላህ የሚያወራው ግን ፈጽሞ ሌላ ነው፤ ቃልህንም መሰናክል ያደርገዋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 27:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች