ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 27:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ጻድቅ ሰው ሁልጊዜ ጥበብን ያስተምራል፤ የሰነፍ ሰው ግን ዕውቀቱ እያደረ እንደ ጨረቃ ይጐድላል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 የጻድቅ ሰው ንግግር ምንም ጊዜ ጥበብ ነው፤ ሞኝ ሰው ግን እንደ ጨረቃ ተለዋዋጭ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |