ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 26:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 እንዲህ ያለውን እግዚአብሔር በጦር ያጠፋዋል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ልቤን የማያሳዝኑት ሁለት ነገሮች አሉ፤ ሦስተኛው ደግሞ ያስቆጣኛል። በድኀነቱ የተነሣ ወድቆ የሚቀር ጀግና፥ በጥላቻ ዐይን የሚታይ ጠቢብ፥ ከደግነት ወደ ኃጢአት ፊቱን የመሰለ ሰው፥ እግዚአብሔር ለአሰቃቂ ሞት መርጦታል። ምዕራፉን ተመልከት |