ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 25:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ጥበብን ያገኘ ሰው እንዴት ታላቅ ነው! ነገር ግን እግዚአብሔርን የሚፈራ ይህን ይበልጠዋል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ጥበብን የቀሰመ ታላቅ ነው፤ እግዚአብሔርን የሚፈራ ግን ከሁሉም የላቀ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |