Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 25:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 በእ​ነ​ዚህ በሦ​ስቱ ነገ​ሮች ያማ​ርሁ ሆንሁ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርና በሰው ፊትም ያማ​ርሁ ሆኜ ቆምሁ፥ እነ​ዚ​ህም በአ​ንድ ልብ የሚ​ተ​ባ​በሩ ወን​ድ​ማ​ማ​ቾች፥ የባ​ል​ን​ጀ​ሮች ፍቅር፥ የባ​ልና ሚስ​ትም ስም​ም​ነት ናቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ነፍሴ የምትደሰትባቸው ሦስት ነገሮች አሉ፤ በእግዚአብሔርና በሰዎችም ዘንድ ደስታን ይፈጥራሉ። እነርሱም የወንድማማቾች ስምምነት፥ የጐረቤት መዋደድና፥ የሚግባቡ ባልና ሚስት ናቸው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 25:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች