ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 24:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 በባሕርም ማዕበል ላይ በየብስም መካከል ሁሉ፥ በሕዝቡና በአሕዛቡ ሁሉ ጥሪትን አደረግሁ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 በባሕር ማዕበሎችና በመላዋ ምድር፥ በሕዝቦችና በሀገሮች ሁሉ ላይ ሥልጣኔ የተዘረጋ ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |