ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 24:2 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 በልዑልም ጉባኤ ትናገራለች፤ በኀይሉም ፊት ትመካለች። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 በልዑል እግዚአብሔር ጉባኤም ትናገራለች፤ በኃያሉ አምላክ ፊት ክብርን ታገኛለች። ምዕራፉን ተመልከት |