ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 24:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ቅርንጫፎች እንደ ቡጥም ረዘሙ፤ ቅርንጫፎችም የክብርና የጌትነት ቅርንጫፎች ናቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ቅርንጫፎቼን እንደ ቱሪማንትሪ ዘረጋሁ፤ እነርሱም ክብርና ሞገስ ያላቸው ናቸው። ምዕራፉን ተመልከት |