ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 23:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ኀጢአተኛ በስንፍናው ይያዛል፤ ተሳዳቢና ትዕቢተኛም በዚሁ ይሰነካከላሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ኃጢአተኛው በከናፍሩ ተጠምዷል፤ ተሳዳቢውና ትዕቢተኛውም በእነርሱ ተጠልፎ ይወድቃል። ምዕራፉን ተመልከት |