Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 23:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

19 ነገር ግን እን​ዳ​ያ​የው የሰው ዐይ​ንን ይፈ​ራል፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ዐይን ከፀ​ሐይ መቶ ሺህ ጊዜ እን​ዲ​በራ፥ የሰ​ው​ንም ሥራ ሁሉ እን​ደ​ሚ​ያይ፥ ተሰ​ውሮ የሚ​ሠ​ራ​ንም ሥራ ሁሉ እን​ደ​ሚ​ያ​ውቅ አያ​ው​ቅም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

19 እሱ የሚፈራው የሰዎችን ዐይን ነው፤ የእግዚአብሐርን ዐይኖች ዐሥር ሺህ ጊዜ ከፀሐይ የበሩ መሆናቸውን ግን አይገነዘብም። የሰውን ባሕርይ እጅግ ሥውር መሸሸጊያዎችንም ሳይቀር ዘልቆ እንደሚያይ አልተከሠተለትም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 23:19
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች