ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 23:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 በሰው ላይ መሳለቅን የለመደ ሰው፥ መላ ሕይወቱን ብልህ አይሆንም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ጸያፍ ቋንቋን የአፍ መፍቻው ያደረገ፥ በሕይወት እስካለ ድረስ ራሱን ከዚህ ስሕተት ሊያርቅ አይችልም። ምዕራፉን ተመልከት |