ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 22:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 ቅጥሩም ለዘለዓለም አይወድቅም፤ በዐዋቂ ሰው ምክር የጸና ልቡናም በግድግዳ ላይ እንዳለ የአሸዋ ምርግ ነው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 በበቃ ማስተዋል ላይ የተገነባ ልብ፥ በተስተካከለ ግድግዳ ላይ እንደሚደረግ ጌጥ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |