ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 22:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ከሰነፍ ሰው ጋራ ከመኖር፥ ጨውና አሸዋ፥ ብረትንም ብትሸከም ይሻላል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 አሸዋ፥ ጨውና የብረት ቁራጭ ከጅል ሰው የቀለሉ ሸክሞች ናቸው። ምዕራፉን ተመልከት |