ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 21:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 የብልህ ሰው ዐሳቡ እንደ ክረምት ውኃ ብዙ ነው፤ ምክሩም እንደ ሕይወት ውኃ ይመነጫል፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 የጠቢቡ ዕውቀት እጅግ ጥልቅ፥ ምክሩም እንደማይደርቅ ምንጭ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |