ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 20:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ብልህ ሰውም ጊዜውን እስኪያገኝ ድረስ ዝም ይላል፤ አላዋቂና ደፋር ሰው ግን እንዳገኘ ይናገራል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ወቅቱ እስኪደርስ ብልህ ሰው በዝምታው ይቀጥላል፤ ለፍላፊው ሞኝ ግን ይህን አይረዳም። ምዕራፉን ተመልከት |