ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 20:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 ከሐሰተኛ ሌባ ይሻላል፤ ነገር ግን የሁለቱም ፍጻሜያቸው ሞትና ውርደት ነው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ልማደኛ ዋሾ ከመሆን ይልቅ ሌባ መሆን ይሻላል፥ ሁለቱም ግን የሚያመሩት ወደ ጥፋት ነው። ምዕራፉን ተመልከት |