ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 20:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 በማፈር ላይሰጠው ለወዳጁ ተስፋ የሚሰጠው አለ። ስለዚህም ነገር በከንቱ ጠላት ይሆነዋል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 እውነተኛ ያልሆነ ዕረፍት ለወዳጅ የተስፋ ቃል የሚሰጥና ሳይቸግረው ጠላት የሚገዛም አለ። ምዕራፉን ተመልከት |