ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 18:27 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 አስተዋይ ሰው ሁሉ ጥበብን ያገኛታል፤ ያገኛትንም ሰው ታስመሰግነዋለች፥ ታስከብረዋለችም፥ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ጥበበኛ ሰው በሁሉ ነገር ይጠነቀቃል፤ እግዚአብሔርን ላለማስቀየምም፥ በበደል ወቅቶች እራሱን ይጠብቃል። ምዕራፉን ተመልከት |