ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 18:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)21 ስእለትህን ፈጥነህ ስጥ፤ ሳትሞትም ጽድቅን ሥራት። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)21 ከመታመምህ በፊት ትሕትናን ተላመድ፥ ኃጢአት እንደፈጸምክ ተጸጸት። ምዕራፉን ተመልከት |